- Post:ICT
- Tuesday, November 11, 2025
- Read 289
- 289
- 265
ዜና ሻሎም
ሻሎም ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በዓመታዊ ዕቅድ: በያዘው መሰረት ለመምህራን እና ሠራተኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና በ"Igniting The Intrapreneurial Spirit" በሚል ርዕስ በአሰልጣኝና ተመራማሪው ዶ/ር ይልማ ገለቱ አንድ ቀን የፈጀ ስልጠና መምህራን እና የአስተዳደር ሠራተኞችን በተቋሙ ውስጥ እንዴት የለውጥ ሐዋርያ መሆን እንደሚቻል እና ማሕበረሰባዊ እና አገራዊ ችግር ፈቺነት መላበስ እንደሚቻል፥ ሰፊ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ስልጠና ተሰጥቷል። በስልጠናው ተሳታፊ የነበሩ ሰልጣኞች እንደገለፁት፥ስልጠናው ችግር ፈቺነት እና አስተሳሰብን በሰፊው የሚያዳብር እንደሆነ ገልፀው፥እንዲህ አይነት ስልጠና ስለተዘጋጀ ተቋሙን አመስግነዋል።